1 Chronicles 11:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በናያ ወዲ ዮያዳ ከምዚ ገበረ፣ ኣብ መንጎ እቶም ሰለስተ ጀጋኑ ድማ ስም ረኸበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዮዳሄ ልጅ በናያስ ያደረገው ይህ ነው፤ ስሙም በሦስቱ ኀያላን መካከል የተጠራ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዮዳሄ ልጅ በናያስ ያደረገው ይህ ነው፤ ስሙም በሦስቱ ኃያላን መካከል የተጠራ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዮዳሄ ልጅ በናያስ ያደረገው ይህ ነው፤ ስሙም በሦስቱ ኃያላን መካከል የተጠራ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮዳሄ ናአይ ባናይ ሀዋንታ ኦዳ። አ ሱንይካ ሄ ሄዛቱዋዳን ኤረቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoodaahe na'ay Banaayi hawantta ootseedda. Aa suntsaykka he heezzatuwaadan eretteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yoodahe naa Bannayay haytantta ooththides; izikka heedzdzata mala erettida as gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮዳሄ ና ባናያይ ሃይታንታ ኦዴስ፤ ኢዚካ ሄታ ማላ ኤሬቲዳ ኣስ ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮዳሄ ናአይ ባናይ ሀይሳ ኦስ። እያ ሱንይ ሄ ሄታይሳዳ ኤረትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoodahe na7ay Banayi haysa oothis. Iya sunthay he heedzataysada eretis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዮዳሄ ልጅ በናያስ የፈጸመው ጀብዱ ይህ ነበር፤ እርሱም እንደ ሦስቱ ኀያላን ዝነኛ ሆነ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንግዲህ ከሠላሳዎቹ አንዱ የሆነው በናያ የፈጸማቸው የጀግንነት ሥራዎች እነዚህ ናቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በናያስ ወዲ ዮዳሄ እዝ ነገር እዙይ ገይሩ ነበረ እሞ፥ ኣብ መንጎ እቶም ሰላሳ ጀጋኑ ስሙይ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በናያ ወዲ የሆያዳ እዚ ነገር እዚ ገይሩ ነበረ እሞ፡ ኣብ መንጎ እቶም ሰለስተ ጀጋኑ ስሙይ ነበረ። |