1 Chronicles 11:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ሰለስቲኦም፡ ካብ ክልቲኦም ንላዕሊ ክቡር ነበረ። ንሱ ገዛኢኦም ስለ ዝነበረ፤ ኣብተን ቀዳሞት ሰለስተ ግን ኣይበጽሐን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሁለተኛውም ተራ በሆኑት በሦስቱ መካከል የከበረ ነበረ፥ አለቃቸውም ሆነ፤ ነገር ግን ወደ ፊተኞቹ ወደ ሦስቱ አልደረሰም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሁለተኛውም ተራ በሆኑት በሦስቱ መካከል የከበረ ነበረ፥ አለቃቸውም ሆነ፤ ነገር ግን ወደ ፊተኞቹ ወደ ሦስቱ አልደረሰም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሁለተኛውም ተራ በሆኑት በሦስቱ መካከል የከበረ ነበረ፥ አለቃቸውም ሆነ፤ ነገር ግን ወደ ፊተኞቹ ወደ ሦስቱ ደረጃ አልደረሰም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ላኤን ሄዛቱዋፐ አ ቦንቼቴዳ አሳ፤ እ ኡንቱንቶ ካፖ ግዴዳ። ሽን እ ሄ ኮይሮ ሄዛቱዋና ቃራ ግደና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I laa"entso heezatuwaappe aad'd'i bonchchetteedda asaa; I unttunttoo kaappo gideedda. Shin I he koyro heezzatuwaana k'ara gidena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi heedzdzatara qoodettontta aggikokka isttafe aadhdhida bonchcho demmides; isttaskka halaqa gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሄታራ ቆዴቶንታ ኣጊኮካ ኢስታፌ ኣዳ ቦንቾ ዴሚዴስ፤ ኢስታስካ ሃላቃ ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብስ ሄታራ ታይበቶና እፅኮካ፥ እ ሄታፐ አድ ቦንቸትዳ አስ፤ እ ኤንታዉ ሀላቃ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abisi heedzatara taybetonna ixikoka, I heedzatape aadhidi bonchetida asi; I entaw halaqa gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከሦስቱ አንዱ ሆኖ ባይቈጠርም እንኳ፣ ዕጥፍ ክብር አገኘ፤ አዛዣቸውም ሆነ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሦስቱ ጀግኖች መካከል እንደ አንዱ ባይቈጠርም በሠራው ጀብዱ ከእነርሱ ይበልጥ እጥፍ ድርብ ክብር በማግኘቱ የእነርሱ አለቃ ለመሆን በቃ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቶም ሰላሳ ይኸብር ነበረ፤ ሓለቓኦም ከዓ ኾነ። ክሳዕ ማዕረ እቶም ሰለስተ ቐዳሞት ግና ኣይበፅሐን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ መንጎ እቶም ሰለስተ ንሱ ኻብቶም ክልተ ይኸብር ነበረ፡ ሓለቓኦም ከኣ ዀነ፡ ክሳዕ ማዕረ እቶም ሰለስተ ቐዳሞት ግና ኣይበጽሔን። |