1 Chronicles 11:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምዚ ድማ በለ፦ ኣምላኸይ እዚ ነገር እዚ ኸይገብር ይኽልክል። ደም ናይዞም ህይወቶም ኣብ ሓደጋ ዘእተዉ ሰባት ድየ ክሰቲ፧ ምኽንያቱ ንህይወቶም ኣብ ሓደጋ ኣእትዮም እዮም ኣምጺኦምዎ። ስለዚ ድማ እዩ ክሰትዮ ዘይደለየ። እዚ ነገራት እዚ ነዞም ሰለስተ ብሓይሊ ገይርዎም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ይህን አደ​ርግ ዘንድ አም​ላኬ ሆይ፥ ለእኔ አይ​ገ​ባ​ኝም፤ ሰው​ነ​ታ​ቸ​ው​ንም ለሞት አሳ​ል​ፈው አም​ጥ​ተ​ው​ታ​ልና የእ​ነ​ዚ​ህን ሰዎች ደም እጠ​ጣ​ለ​ሁን?” አለ። ስለ​ዚ​ህም ዳዊት ይጠ​ጣው ዘንድ አል​ወ​ደ​ደም። ሦስ​ቱም ኀያ​ላን ያደ​ረ​ጉት ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህን አደርግ ዘንድ አምላኬ ይከልክለኝ፤ በነፍሳቸው የደፈሩትም እነዚህ ሰዎች ደም እጠጣለሁን? በነፍሳቸው አምጥተውታል አለ። ስለዚህም ይጠጣ ዘንድ አልወደደም። ሦስቱም ኃያላን ያደረጉት ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም እንዲህ አለ፦ “ይህን እንዳደርግ አምላኬ አይፈቅድልኝም፤ በነፍሳቸው የደፈሩትን የእነዚህን ሰዎች ደም እጠጣለሁን? ነፍሳቸውን አደጋ ላይ ጥለው አምጥተውታል።” ስለዚህም ሊጠጣው አልፈለገም። ሦስቱም ኃያላን ያደረጉት ይህ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሀዋ ኡሻናዌ ታፐ ሃኮ! ባረንቱ ሸምፑዋ ኦለቲደ ቤዳ ሀ አሳቱዋ ሱ ታን ኡሾ? አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ሸምፑዋ አ እሚደ፥ ሃ አሄድኖ” ያጌዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ዳዊተ ሄ ሃ ኡሽቤና። ሄ ሄዙ ምኖ አሳቱ ሄዋ ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hawaa ushanawe taappe haakko! Barenttu shemppuwaa olettiide beedda ha asatuwaa suutsaa taani ushoo? Ayaw gooppe, unttunttu barenttu shemppuwaa aatsi immiide, haatsaa aheeddino» yaageedda. Hewaa diraw, Daawite he haatsaa ushibeenna. He heezzu mino asatuu hewaa ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi, «Hayssa mala oosoppe tana Xoossi naago! Ta hayssa uykko ba shemppo bayzidi ehida asata suuth ushsha mala gidennee?» gides; hessa gishshas Dawiti he haaththaa uyibeenna; he heedzdzu mino olanchchati hessa ooththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ፥ «ሃይሳ ማላ ኦሶፔ ታና ጾሲ ናጎ! ታ ሃይሳ ኡይኮ ባ ሼምፖ ባይዚዲ ኤሂዳ ኣሳታ ሱ ኡሻ ማላ ጊዴኔ?» ጊዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ዳዊቲ ሄ ሃ ኡዪቤና፤ ሄ ሄ ሚኖ ኦላንቻቲ ሄሳ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሀ ሃ ኡሽ ታፐ ሃኮ! ባንታ ሸምፑዋ ባይዝድ ኤህዳ ሀ አሳታ ሱ ታኒ ኡዮ? ኤንቲ ባንታ ሸምፑዋ አድ እምድ ኤህዶሶና” ያግስ። ሄሳ ግሾ፥ ዳዊቲ ሃ ኡይቤና። ሄ ምኖ አሳት ሄሳ ኦዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ha haatha ushshi taape haako! Banta shempuwa bayzidi ehida ha asata suuthaa taani uyo? Enti banta shempuwa aathidi immidi ehidosona” yaagis. Hessa gisho, Dawiti haatha uybeenna. Heedzu mino asati hessa oothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም፣ “ይህን ከማድረግ እግዚአብሔር ይጠብቀኝ፤ ይህ በሕይወታቸው ቈርጠው የሄዱትን የእነዚህን ሰዎች ደም እንደ መጠጣት አይደለምን?” አለ። ይህን ለማምጣት በሕይወታቸው ቈርጠው ስለ ነበር፣ ዳዊት ሊጠጣው አልፈለገም። ሦስቱ ኀያላን ሰዎች የሠሩት ይህን ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ ይህን ውሃ መጠጣት ከቶ አልችልም! እኔ ይህን ውሃ ብጠጣ በነፍሳቸው ቈርጠው የሄዱትን የእነዚያን ኀያላን ሰዎች ደም እንደ ጠጣሁ ይቈጠራል!” አለ። ስለዚህም ውሃውን ይጠጣ ዘንድ አልወደደም፤ እንግዲህ ዝነኞች የሆኑት ሦስቱ ኀያላን ወታደሮች የፈጸሙአቸው የጀግንነት ተግባሮች እነዚህ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ህይወቶም ወፍዮም ኣምፂኦምዎ እዮም እሞ፥ ደም እዞም ህይወቶም ዝወፈዩ ሰባት እዚኣቶምዶ ኽሰቲ እየ? ነዙይ ኣይገብሮን እየ፤ ኣምላኸይ ካባይ የርሕቆ” በለ። ስለዙይ ክሰትዮ ኣይፈተወን። እቶም ሰለስተ ጀጋኑ ዝገበርዎ እዙይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ፡ ህይወቶም ቀቢጾም ኣምጺኦምዎ እዮም እሞ፡ ደም እዞም ህይወቶም ዝቐበጹ ሰባት እዚኣቶምዶ ኽሰቲ እየ ነዚ ምግባርስ ኣምላኸይ ካባይ የርሕቆ፡ በለ። ስለዚ ኺሰትዮ ኣይፈተወን። እቶም ሰለስተ ጀጋኑ እዚ ገበሩ።