1 Chronicles 11:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰለስተ ድማ ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ሰባቢሮም ካብቲ ኣብ ኣፍ ደገ ዝነበረት ዒላ ቤተልሄም ማይ ሰሓቡ፡ ወሲዶም ድማ ናብ ዳዊት ኣምጽእዎ። ዳዊት ግና ካብኣ ክሰትዮ ኣይደለየን፡ ናብ እግዚኣብሄር ኣፍሰሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህ ሦስቱ ኀያላን የፍልስጥኤማውያንን ሰፈር ሰንጥቀው ሄዱ፥ በበሩም አጠገብ ካለችው ከቤተ ልሔም ምንጭ ውኃ ቀዱ፤ ይዘውም ለዳዊት አመጡለት። እርሱ ግን ሊጠጣ አልወደደም፥ ነገር ግን ለእግዚአብሔር አፍስሶ፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህም ሦስቱ የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት ቀድደው ሄዱ፥ በበሩም አጠገብ ካለችው ከቤተ ልሔም ምንጭ ውሃ ቀዱ፤ ይዘውም ለዳዊት አመጡለት። እርሱ ግን ሊጠጣ አልወደደም፥ ነገር ግን ለእግዚአብሔር አፍስሶ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህም ሦስቱ የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት በመካከላቸው ጥሰው አለፉ፥ በበሩም አጠገብ ካለችው ከቤተልሔም ምንጭ ውኃ ቀዱ፤ ይዘውም ለዳዊት አመጡለት። እርሱ ግን ሊጠጣ አልፈለገም፥ ነገር ግን ለጌታ እንደ መባ አፈሰሰው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዙ ምኖ አሳቱ ፕልስጼማ አሳቱ ዱንካኔዳ ሳኣ ፕን ቢደ፥ ቤተሌመ ካታማ ፐንግያን ደእያ ፑልቱዋፐ ሃ ዱቂደ፥ ዳዊታዉ አሄድኖ። ሽን ዳዊተ ኡሸናን እጼዳ፤ እ ሄ ሃ መና ጎዳ ስንን ትጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Heezzu mino asatuu Piliss's'eema asatuu dunkkaaneedda sa'aa pini biide, Beeteleeme katamaa penggiyaan de'iyaa pulttuwaappe haatsaa duuk'k'iide, Daawitaw aheeddino. Shin Daawite ushennaan is's'eedda; I he haatsaa Med'inaa Godaa sintsan tigeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heedzdzu mino Dawite olanchchati Filisxeeme asati dunkaani uttidasohora kanththi biidi Beeteliheeme katamaa pengen diza pulttozappe haath duuqqidi Dawites ehida; gido attiin Dawiti uyontta ixxidi he haaththaa GODAA sinththan gussides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ሚኖ ዳዊቴ ኦላንቻቲ ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ዱንካኒ ኡቲዳሶሆራ ካን ቢዲ ቤቴሊሄሜ ካታማ ፔንጌን ዲዛ ፑልቶዛፔ ሃ ዱቂዲ ዳዊቴስ ኤሂዳ፤ ጊዶ ኣቲን ዳዊቲ ኡዮንታ ኢጺዲ ሄ ሃ ጎዳ ሲንን ጉሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ምኖ አሳት ፍልስፄመት ዱንካንዳ በሳ ካን ብድ ቤተለመ ፐንግያ ማታን ደእያ ፑልቶ ሃፈ ዱቅድ ዳዊታስ ኤህዶሶና። ሽን ዳዊቲ ኡዮና እፅድ ሃ ጎዳ ስንን ትግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heedzu mino asati Filisxeemeti dunkaanida bessaa kanthi bidi Beeteleme pengiya matan de7iya pulto haathaafe duuqidi Dawitas ehidosona. Shin Dawiti uyonna ixidi haatha Godaa sinthan tigis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ሦስቱ የፍልስጥኤማውያንን ሰራዊት ጥሰው በማለፍ በቤተ ልሔም በር አጠገብ ከሚገኘው ጕድጓድ ውሃ ቀድተው ለዳዊት አመጡለት፤ እርሱ ግን ሊጠጣው ስላልፈለገ በእግዚአብሔር ፊት አፈሰሰው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህን ጊዜ ሦስቱ ዝነኛ ወታደሮች የፍልስጥኤማውያንን ሰፈር ጥሰው በማለፍ ከጒድጓዱ ውሃ ቀዱና ለዳዊት ይዘውለት መጡ፤ እርሱ ግን ሊጠጣው አልወደደም፤ በዚህ ፈንታ ለእግዚአብሔር እንደ መባ አድርጎ አፈሰሰው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቶም ሰለስተ ጀጋኑ ነቲ ሰፈር ፍልስጥኤማውያን ጥሒሶም፥ ካብቲ ኣብ ጥቓ ኣፍ ደገ ቤተ ልሔም ዘሎ ዒላ ማይ ቀዲሖም ንዳዊት ኣምፅኡሉ። ዳዊት ግና ንእግዚኣብሄር ከም መስዋእቲ ገይሩ ኣፍሰሶ እምበር ክሰትዮ ኣይደለየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቶም ሰለስተ ነቲ ሰፈር ፍልስጥኤማውያን ጥሒሶም፡ ካብቲ ኣብ ጥቓ ደገ ቤትልሄም ዘሎ ዔላ ማይ ቀድሑ፡ ጾይሮም ድማ ንዳዊት ኣምጽኡሉ። ዳዊት ግና ንእግዚኣብሄር ከዐወሉ እምበር፡ ኪሰትዮስ ኣይፈተወን። |