1 Chronicles 11:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ሰለስተ ድማ ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ሰባቢሮም ካብቲ ኣብ ኣፍ ደገ ዝነበረት ዒላ ቤተልሄም ማይ ሰሓቡ፡ ወሲዶም ድማ ናብ ዳዊት ኣምጽእዎ። ዳዊት ግና ካብኣ ክሰትዮ ኣይደለየን፡ ናብ እግዚኣብሄር ኣፍሰሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚህ ሦስቱ ኀያ​ላን የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንን ሰፈር ሰን​ጥ​ቀው ሄዱ፥ በበ​ሩም አጠ​ገብ ካለ​ችው ከቤተ ልሔም ምንጭ ውኃ ቀዱ፤ ይዘ​ውም ለዳ​ዊት አመ​ጡ​ለት። እርሱ ግን ሊጠጣ አል​ወ​ደ​ደም፥ ነገር ግን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አፍ​ስሶ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህም ሦስቱ የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት ቀድደው ሄዱ፥ በበሩም አጠገብ ካለችው ከቤተ ልሔም ምንጭ ውሃ ቀዱ፤ ይዘውም ለዳዊት አመጡለት። እርሱ ግን ሊጠጣ አልወደደም፥ ነገር ግን ለእግዚአብሔር አፍስሶ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህም ሦስቱ የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት በመካከላቸው ጥሰው አለፉ፥ በበሩም አጠገብ ካለችው ከቤተልሔም ምንጭ ውኃ ቀዱ፤ ይዘውም ለዳዊት አመጡለት። እርሱ ግን ሊጠጣ አልፈለገም፥ ነገር ግን ለጌታ እንደ መባ አፈሰሰው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዙ ምኖ አሳቱ ፕልስጼማ አሳቱ ዱንካኔዳ ሳኣ ፕን ቢደ፥ ቤተሌመ ካታማ ፐንግያን ደእያ ፑልቱዋፐ ሃ ዱቂደ፥ ዳዊታዉ አሄድኖ። ሽን ዳዊተ ኡሸናን እጼዳ፤ እ ሄ ሃ መና ጎዳ ስንን ትጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Heezzu mino asatuu Piliss's'eema asatuu dunkkaaneedda sa'aa pini biide, Beeteleeme katamaa penggiyaan de'iyaa pulttuwaappe haatsaa duuk'k'iide, Daawitaw aheeddino. Shin Daawite ushennaan is's'eedda; I he haatsaa Med'inaa Godaa sintsan tigeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heedzdzu mino Dawite olanchchati Filisxeeme asati dunkaani uttidasohora kanththi biidi Beeteliheeme katamaa pengen diza pulttozappe haath duuqqidi Dawites ehida; gido attiin Dawiti uyontta ixxidi he haaththaa GODAA sinththan gussides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ሚኖ ዳዊቴ ኦላንቻቲ ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ዱንካኒ ኡቲዳሶሆራ ካን ቢዲ ቤቴሊሄሜ ካታማ ፔንጌን ዲዛ ፑልቶዛፔ ሃ ዱቂዲ ዳዊቴስ ኤሂዳ፤ ጊዶ ኣቲን ዳዊቲ ኡዮንታ ኢጺዲ ሄ ሃ ጎዳ ሲንን ጉሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ምኖ አሳት ፍልስፄመት ዱንካንዳ በሳ ካን ብድ ቤተለመ ፐንግያ ማታን ደእያ ፑልቶ ሃፈ ዱቅድ ዳዊታስ ኤህዶሶና። ሽን ዳዊቲ ኡዮና እፅድ ሃ ጎዳ ስንን ትግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heedzu mino asati Filisxeemeti dunkaanida bessaa kanthi bidi Beeteleme pengiya matan de7iya pulto haathaafe duuqidi Dawitas ehidosona. Shin Dawiti uyonna ixidi haatha Godaa sinthan tigis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ሦስቱ የፍልስጥኤማውያንን ሰራዊት ጥሰው በማለፍ በቤተ ልሔም በር አጠገብ ከሚገኘው ጕድጓድ ውሃ ቀድተው ለዳዊት አመጡለት፤ እርሱ ግን ሊጠጣው ስላልፈለገ በእግዚአብሔር ፊት አፈሰሰው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህን ጊዜ ሦስቱ ዝነኛ ወታደሮች የፍልስጥኤማውያንን ሰፈር ጥሰው በማለፍ ከጒድጓዱ ውሃ ቀዱና ለዳዊት ይዘውለት መጡ፤ እርሱ ግን ሊጠጣው አልወደደም፤ በዚህ ፈንታ ለእግዚአብሔር እንደ መባ አድርጎ አፈሰሰው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እቶም ሰለስተ ጀጋኑ ነቲ ሰፈር ፍልስጥኤማውያን ጥሒሶም፥ ካብቲ ኣብ ጥቓ ኣፍ ደገ ቤተ ልሔም ዘሎ ዒላ ማይ ቀዲሖም ንዳዊት ኣምፅኡሉ። ዳዊት ግና ንእግዚኣብሄር ከም መስዋእቲ ገይሩ ኣፍሰሶ እምበር ክሰትዮ ኣይደለየን።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እቶም ሰለስተ ነቲ ሰፈር ፍልስጥኤማውያን ጥሒሶም፡ ካብቲ ኣብ ጥቓ ደገ ቤትልሄም ዘሎ ዔላ ማይ ቀድሑ፡ ጾይሮም ድማ ንዳዊት ኣምጽኡሉ። ዳዊት ግና ንእግዚኣብሄር ከዐወሉ እምበር፡ ኪሰትዮስ ኣይፈተወን።