1 Chronicles 11:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቶም ሰላሳ ሹማምንቲ ድማ ሰለስተ ናብ ከውሒ ናብ ዳዊት፡ ኣብ በዓቲ ኣዱላም ወረዱ። ሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ድማ ኣብ ጎልጎል ረፋይም ሰፈሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሠ​ላ​ሳ​ውም አለ​ቆች ሦስቱ ወር​ደው ዳዊት ወዳ​ለ​በት ወደ ዓለቱ ወደ ዓዶ​ላም ዋሻ መጡ፤ የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ጭፍራ በኀ​ያ​ላን ሸለቆ ሰፍሮ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሠላሳውም አለቆች ሦስቱ ወርደው ዳዊት ወዳለበት ወደ ዓለቱ ወደ ዓዶላም ዋሻ መጡ፤ የፍልስጥኤማውያንም ጭፍራ በራፋይም ሸለቆ ሰፍሮ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሠላሳውም አለቆች ሦስቱ ወርደው ዳዊት ወዳለበት ወደ ዓለቱ ወደ ዓዶላም ዋሻ መጡ፤ የፍልስጥኤማውያንም ሠራዊት በራፋይም ሸለቆ ሰፍሮ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፕልስጼማ ኦላንቻቱ ራፋይማ ዎምባን ዱንካኔዳ ዎደ፥ ሀታሙ ካፓቱዋፐ ሄዛቱ ዳዊተ ደእያ አዱላማ ጎንጎሉዋን ደእያ ዛላኮ ዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Piliss's'eema olanchchatuu Rafayma Wombban dunkkaaneedda wode, hattamu kaappatuwaappe heezzatuu Daawite de'iyaa Adulaama gonggoluwaan de'iyaa zaallaakko yeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Filisxeeme olanchchati Erafayme shoobban dunkaani diza wode 30 halaqatappe heedzdzati Dawiti dizaso Adulaame gongolo matan diza zaallaako wodhdhida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፊሊስጼሜ ኦላንቻቲ ኤራፋይሜ ሾባን ዱንካኒ ዲዛ ዎዴ 30 ሃላቃታፔ ሄቲ ዳዊቲ ዲዛሶ ኣዱላሜ ጎንጎሎ ማታን ዲዛ ዛላኮ ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፍልስፄመ ኦላንቾት ራፋይመ ዛንጋራን ዱንካንዳ ዎደ ሀስታሙ ሀላቃታፐ ሄት ዳዊቲ ደእያ አዱላማ ጎንጎሉዋን ደእያ ዛላኮ ብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Filisxeeme olanchoti Raafayme zangaaran dunkaanida wode hastamu halaqatape heedzati Dawiti de7iya Adulaama gongoluwan de7iya zaallako bidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከፍልስጥኤማውያን ሰራዊት ጥቂቱ በራፋይም ሸለቆ ሰፍሮ ሳለ፣ ከሠላሳዎቹ አለቆች ሦስቱ ዳዊትን ለመገናኘት በዓዶላም ዋሻ አጠገብ ወደሚገኘው ወደ ዐለቱ ወረዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ ቀን ከሠላሳዎቹ ጀግኖች ሦስቱ ወታደሮች ፍልስጥኤማውያን በራፋይም ሸለቆ ሰፍረው በነበረበት ጊዜ፥ ዳዊት በሚኖርበት በአዱላም ዋሻ አጠገብ ወዳለው አለት ሄዱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብቶም ሰላሳ ጀጋኑ ድማ ሰለስተ ናብታ ኰዅሒ፥ ናብታ ዳዊት ዝነበረላ በዓቲ ኣዶላም ወረዱ። እቲ ጭፍራ ፍልስጥኤማውያን ከዓ ኣብ ለሰ ራፋይም ሰፊሩ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብቶም ሰላሳ ኣውራታት ድማ ሰለስተ ናብታ ከውሒ፡ ናብ ዳዊት ኣብታ በዓቲ ኣዱላም ወረዱ፡ እቲ ጭፍራ ፍልስጥኤማውያን ከኣ ኣብ ለሰ ረፋይም ሰፈሩ ነበረ።