1 Chronicles 11:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብቶም ሰላሳ ሹማምንቲ ድማ ሰለስተ ናብ ከውሒ ናብ ዳዊት፡ ኣብ በዓቲ ኣዱላም ወረዱ። ሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ድማ ኣብ ጎልጎል ረፋይም ሰፈሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሠላሳውም አለቆች ሦስቱ ወርደው ዳዊት ወዳለበት ወደ ዓለቱ ወደ ዓዶላም ዋሻ መጡ፤ የፍልስጥኤማውያንም ጭፍራ በኀያላን ሸለቆ ሰፍሮ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሠላሳውም አለቆች ሦስቱ ወርደው ዳዊት ወዳለበት ወደ ዓለቱ ወደ ዓዶላም ዋሻ መጡ፤ የፍልስጥኤማውያንም ጭፍራ በራፋይም ሸለቆ ሰፍሮ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሠላሳውም አለቆች ሦስቱ ወርደው ዳዊት ወዳለበት ወደ ዓለቱ ወደ ዓዶላም ዋሻ መጡ፤ የፍልስጥኤማውያንም ሠራዊት በራፋይም ሸለቆ ሰፍሮ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልስጼማ ኦላንቻቱ ራፋይማ ዎምባን ዱንካኔዳ ዎደ፥ ሀታሙ ካፓቱዋፐ ሄዛቱ ዳዊተ ደእያ አዱላማ ጎንጎሉዋን ደእያ ዛላኮ ዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliss's'eema olanchchatuu Rafayma Wombban dunkkaaneedda wode, hattamu kaappatuwaappe heezzatuu Daawite de'iyaa Adulaama gonggoluwaan de'iyaa zaallaakko yeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme olanchchati Erafayme shoobban dunkaani diza wode 30 halaqatappe heedzdzati Dawiti dizaso Adulaame gongolo matan diza zaallaako wodhdhida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜ ኦላንቻቲ ኤራፋይሜ ሾባን ዱንካኒ ዲዛ ዎዴ 30 ሃላቃታፔ ሄቲ ዳዊቲ ዲዛሶ ኣዱላሜ ጎንጎሎ ማታን ዲዛ ዛላኮ ዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፍልስፄመ ኦላንቾት ራፋይመ ዛንጋራን ዱንካንዳ ዎደ ሀስታሙ ሀላቃታፐ ሄት ዳዊቲ ደእያ አዱላማ ጎንጎሉዋን ደእያ ዛላኮ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme olanchoti Raafayme zangaaran dunkaanida wode hastamu halaqatape heedzati Dawiti de7iya Adulaama gongoluwan de7iya zaallako bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከፍልስጥኤማውያን ሰራዊት ጥቂቱ በራፋይም ሸለቆ ሰፍሮ ሳለ፣ ከሠላሳዎቹ አለቆች ሦስቱ ዳዊትን ለመገናኘት በዓዶላም ዋሻ አጠገብ ወደሚገኘው ወደ ዐለቱ ወረዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ቀን ከሠላሳዎቹ ጀግኖች ሦስቱ ወታደሮች ፍልስጥኤማውያን በራፋይም ሸለቆ ሰፍረው በነበረበት ጊዜ፥ ዳዊት በሚኖርበት በአዱላም ዋሻ አጠገብ ወዳለው አለት ሄዱ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቶም ሰላሳ ጀጋኑ ድማ ሰለስተ ናብታ ኰዅሒ፥ ናብታ ዳዊት ዝነበረላ በዓቲ ኣዶላም ወረዱ። እቲ ጭፍራ ፍልስጥኤማውያን ከዓ ኣብ ለሰ ራፋይም ሰፊሩ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብቶም ሰላሳ ኣውራታት ድማ ሰለስተ ናብታ ከውሒ፡ ናብ ዳዊት ኣብታ በዓቲ ኣዱላም ወረዱ፡ እቲ ጭፍራ ፍልስጥኤማውያን ከኣ ኣብ ለሰ ረፋይም ሰፈሩ ነበረ። |