1 Chronicles 11:14 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ማእከል እቲ ጭፍራ ኣቐሚጦም ድማ ኣሕሊፎም ሂቦም ንፍልስጥኤማውያን ቀተልዎም። እግዚኣብሄር ድማ ብዓቢ ምድሓን ኣድሓኖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእርሻውም መካከል ቆመው ጠበቁት፥ ያችንም ቦታ አዳናት፤ ፍልስጥኤማውያንንም ገደላቸው፤ እግዚአብሔርም በታላቅ ማዳን አዳናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእርሻውም መካከል ቆመው ጠበቁት፥ ፍልስጥኤማውያንንም ገደሉ፤ እግዚአብሔርም በታላቅ ማዳን አዳናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱና ዳዊት በእርሻውም መካከል ጸንተው ቆሙ፤ ስፍራውንም አላስደፈሩም፥ ፍልስጥኤማውያንንም ገደሉ፤ ጌታም በታላቅ ድል አድራጊነት አዳናቸው። |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin izinne iza kaallizayti heen soho oykkidi Filisxeeme asatara eqettida; GODAY isttas wolqqama xoono immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢዚኔ ኢዛ ካሊዛይቲ ሄን ሶሆ ኦይኪዲ ፊሊስጼሜ ኣሳታራ ኤቄቲዳ፤ ጎዳይ ኢስታስ ዎልቃማ ጾኖ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እነ እያ አሳት ጋድያ ግዶን ፍልስፄመ አሳራ ኦለትን፥ ጎዳይ ግታ ፆኖ እምድ ኤንታ አሽስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Inne iya asati gadiya giddon Filisxeeme asaara oletin, Goday gita xoono immidi enta ashshis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ በዕርሻው መካከል ቦታ ይዘው ስለ ነበረ ፍልስጥኤማውያንን ገደሉ፤ እግዚአብሔርም ታላቅ ድል ሰጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱና ተከታዮቹ በዚያው በማሳው ውስጥ ፍልስጥኤማውያንን ተቋቊመው ወጉአቸው፤ እግዚአብሔርም ታላቅ ድልን አጐናጸፋቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ግና ምስቶም ምስኡ ዝነበሩ ኾይኑ ነታ ግራት ኣድሓና፤ ንፍልስጥኤማውያንውን ተዋጊኡ ሰዓሮም፤ እግዚኣብሄር ድማ ዓብዪ ዓወት ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ግና ኣብ ማእከል እታ ግራት ቈይሞም ኣድሐንዋ፡ ንፍልስጥኤማያንውን ሰዐርዎም፡ እግዚኣብሄር ከኣ ብዓብዪ ምድሓን ኣድሐኖም። |