1 Chronicles 11:14 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ማእከል እቲ ጭፍራ ኣቐሚጦም ድማ ኣሕሊፎም ሂቦም ንፍልስጥኤማውያን ቀተልዎም። እግዚኣብሄር ድማ ብዓቢ ምድሓን ኣድሓኖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ር​ሻ​ውም መካ​ከል ቆመው ጠበ​ቁት፥ ያች​ንም ቦታ አዳ​ናት፤ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ን​ንም ገደ​ላ​ቸው፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በታ​ላቅ ማዳን አዳ​ና​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእርሻውም መካከል ቆመው ጠበቁት፥ ፍልስጥኤማውያንንም ገደሉ፤ እግዚአብሔርም በታላቅ ማዳን አዳናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱና ዳዊት በእርሻውም መካከል ጸንተው ቆሙ፤ ስፍራውንም አላስደፈሩም፥ ፍልስጥኤማውያንንም ገደሉ፤ ጌታም በታላቅ ድል አድራጊነት አዳናቸው።
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin izinne iza kaallizayti heen soho oykkidi Filisxeeme asatara eqettida; GODAY isttas wolqqama xoono immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢዚኔ ኢዛ ካሊዛይቲ ሄን ሶሆ ኦይኪዲ ፊሊስጼሜ ኣሳታራ ኤቄቲዳ፤ ጎዳይ ኢስታስ ዎልቃማ ጾኖ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እነ እያ አሳት ጋድያ ግዶን ፍልስፄመ አሳራ ኦለትን፥ ጎዳይ ግታ ፆኖ እምድ ኤንታ አሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Inne iya asati gadiya giddon Filisxeeme asaara oletin, Goday gita xoono immidi enta ashshis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁን እንጂ በዕርሻው መካከል ቦታ ይዘው ስለ ነበረ ፍልስጥኤማውያንን ገደሉ፤ እግዚአብሔርም ታላቅ ድል ሰጣቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱና ተከታዮቹ በዚያው በማሳው ውስጥ ፍልስጥኤማውያንን ተቋቊመው ወጉአቸው፤ እግዚአብሔርም ታላቅ ድልን አጐናጸፋቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ግና ምስቶም ምስኡ ዝነበሩ ኾይኑ ነታ ግራት ኣድሓና፤ ንፍልስጥኤማውያንውን ተዋጊኡ ሰዓሮም፤ እግዚኣብሄር ድማ ዓብዪ ዓወት ሃቦ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ግና ኣብ ማእከል እታ ግራት ቈይሞም ኣድሐንዋ፡ ንፍልስጥኤማያንውን ሰዐርዎም፡ እግዚኣብሄር ከኣ ብዓብዪ ምድሓን ኣድሐኖም።