1 Chronicles 11:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ብዘሎ እስራኤል ኣብ ዳዊት ኣብ ኬብሮን ተኣኪቡ፡ እንሆ፡ ንሕና ዓጽምኻን ስጋኻን ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤልም ሁሉ በኬብሮን ወደ ዳዊት ተሰብስበው እንዲህ አሉት፥ “እነሆ፥ እኛ የአጥንትህ ፍላጭ የሥጋህ ቍራጭ ነን፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም ሁሉ በኬብሮን ወደ ዳዊት ተሰብስበው። እነሆ፥ እኛ የአጥንትህ ፍላጭ የሥጋህ ቍራጭ ነን፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልም ሁሉ በኬብሮን ወደ ዳዊት ተሰብስበው እንዲህ አሉት፦ “እነሆ፥ እኛ የአጥንትህ ፍላጭ የሥጋህ ቁራጭ ነን፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ እትፐ ከብሮናን ደእያ ዳዊታኮ ሺቂደ፥ “ኑን ነ ሱነ ነ አሹዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Israa'eeliyaa Asay ubbay ittippe Kebroonan de'iyaa Daawitakko shiik'iide, «Nuuni ne suutsanne ne ashuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Isra7eele asay ubbay issife Dawitekko Kebroone biidi, «Nuni issi ashonne issi meqeththa; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ኢሲፌ ዳዊቴኮ ኬብሮኔ ቢዲ፥ «ኑኒ ኢሲ ኣሾኔ ኢሲ ሜቄ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ እስራኤለ አሳ ኡባይ እስፈ ከብሮናን ደእያ ዳዊታኮ ብድ፥ “ኑኒ ነ ሱነ ነ አሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Isra7eele asa ubbay issife Kebroonan de7iya Dawitako bidi, “Nuuni ne suuthunne ne asho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤል ሁሉ በኬብሮን ወደ ዳዊት መጥተው እንዲህ አሉት፤ “እነሆ፤ እኛ የገዛ ሥጋህና ደምህ ነን፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ሁሉ በኬብሮን ወደነበረው ወደ ዳዊት ሄደው እንዲህ አሉት፦ “እኛ ሁላችን የሥጋ ዘመዶችህ ነን፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዅሎም ህዝቢ እስራኤል ናብ ዳዊት ኣብ ኬብሮን ተኣኪቦም መፁ እሞ ኸምዙይ በልዎ፦ “እኒሀና ንሕና ዓፅምኻን ስጋኻን ኢና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ብዘለው እስራኤል ናብ ዳዊት ኣብ ሔብሮን ተኣኪቦም ከምዚ በልዎ፡ እኔና ንሕናስ ዓጽምኻን ስጋኻን ኢና፡ |