1 Chronicles 11:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ብዘሎ እስራኤል ኣብ ዳዊት ኣብ ኬብሮን ተኣኪቡ፡ እንሆ፡ ንሕና ዓጽምኻን ስጋኻን ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ በኬ​ብ​ሮን ወደ ዳዊት ተሰ​ብ​ስ​በው እን​ዲህ አሉት፥ “እነሆ፥ እኛ የአ​ጥ​ን​ትህ ፍላጭ የሥ​ጋህ ቍራጭ ነን፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልም ሁሉ በኬብሮን ወደ ዳዊት ተሰብስበው። እነሆ፥ እኛ የአጥንትህ ፍላጭ የሥጋህ ቍራጭ ነን፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤልም ሁሉ በኬብሮን ወደ ዳዊት ተሰብስበው እንዲህ አሉት፦ “እነሆ፥ እኛ የአጥንትህ ፍላጭ የሥጋህ ቁራጭ ነን፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ እትፐ ከብሮናን ደእያ ዳዊታኮ ሺቂደ፥ “ኑን ነ ሱነ ነ አሹዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Israa'eeliyaa Asay ubbay ittippe Kebroonan de'iyaa Daawitakko shiik'iide, «Nuuni ne suutsanne ne ashuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Isra7eele asay ubbay issife Dawitekko Kebroone biidi, «Nuni issi ashonne issi meqeththa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ኢሲፌ ዳዊቴኮ ኬብሮኔ ቢዲ፥ «ኑኒ ኢሲ ኣሾኔ ኢሲ ሜቄ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ እስራኤለ አሳ ኡባይ እስፈ ከብሮናን ደእያ ዳዊታኮ ብድ፥ “ኑኒ ነ ሱነ ነ አሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Isra7eele asa ubbay issife Kebroonan de7iya Dawitako bidi, “Nuuni ne suuthunne ne asho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤል ሁሉ በኬብሮን ወደ ዳዊት መጥተው እንዲህ አሉት፤ “እነሆ፤ እኛ የገዛ ሥጋህና ደምህ ነን፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያን ሁሉ በኬብሮን ወደነበረው ወደ ዳዊት ሄደው እንዲህ አሉት፦ “እኛ ሁላችን የሥጋ ዘመዶችህ ነን፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ዅሎም ህዝቢ እስራኤል ናብ ዳዊት ኣብ ኬብሮን ተኣኪቦም መፁ እሞ ኸምዙይ በልዎ፦ “እኒሀና ንሕና ዓፅምኻን ስጋኻን ኢና።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ብዘለው እስራኤል ናብ ዳዊት ኣብ ሔብሮን ተኣኪቦም ከምዚ በልዎ፡ እኔና ንሕናስ ዓጽምኻን ስጋኻን ኢና፡