1 Chronicles 10:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብቲ ስንጭሮ ዝነበሩ ኵሎም ሰብ እስራኤል ከኣ ከም ዝሃደሙን ሳኦልን ደቁን ከም ዝሞቱ ምስ ረኣዩ፡ ከተማታቶም ሓዲጎም ሃደሙ። ፍልስጥኤማውያን ድማ መጺኦም ኣብኣ ተቐመጡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሸለቆውም የነበሩት የእስራኤል ሰዎች ሁሉ እስራኤል እንደ ሸሹ፥ ሳኦልና ልጆቹም እንደ ሞቱ ባዩ ጊዜ ከተሞቻቸውን ለቅቀው ሸሹ፤ ፍልስጥኤማውያንም መጥተው ተቀመጡባቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሸለቆውም የነበሩት የእስራኤል ሰዎች ሁሉ እንደ ሸሹ፥ ሳኦልና ልጆቹም እንደ ሞቱ ባዩ ጊዜ ከተሞቻቸውን ለቅቀው ሸሹ፤ ፍልስጥኤማውያንም መጥተው ተቀመጡባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሸለቆውም የነበሩት የእስራኤል ሰዎች ሁሉ ሠራዊቱ እንደ ሸሸ፥ ሳኦልና ልጆቹም እንደሞቱ ባዩ ጊዜ ከተሞቻቸውን ለቅቀው ሸሹ፤ ፍልስጥኤማውያንም መጥተው ተቀመጡባቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎምባን ደእያ እስራኤልያ አሳቱ ኡባይ ባረንቱ ኦላንቻቱ ባቃቴዳዋነ ሳኦልነ አ ናናይ ሀይቄዳዋ ስሰዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱካ ባረንቱ ካታማቱዋ አጊደ ባቃቴድኖ። ባቃትና ፕልስጼማ አሳቱ ዪደ፥ ሄ ካታማቱዋን ደኤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wombban de'iyaa Israa'eeliyaa asatuu ubbay barenttu olanchchatuu bak'ateeddawaanne Saa'oolinne Aa naanay hayk'k'eeddawaa siseedda wode, unttunttukka barenttu katamatuwaa aggiide bak'atteedino. Bak'atina Piliss's'eema asatuu yiide, he katamatuwaan de'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zullezan de7iza Isra7eele asati ubbay bantta olanchchati baqatidayssa, Sa7oolinne iza nayti hayqqidayssa be7idi isttika bantta katamata aggidi gangida; Filisxeeme asati yiidi he katamata oykkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዙሌዛን ዴኢዛ ኢስራኤሌ ኣሳቲ ኡባይ ባንታ ኦላንቻቲ ባቃቲዳይሳ፥ ሳኦሊኔ ኢዛ ናይቲ ሃይቂዳይሳ ቤኢዲ ኢስቲካ ባንታ ካታማታ ኣጊዲ ጋንጊዳ፤ ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ዪዲ ሄ ካታማታ ኦይኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዛንጋራን ደእያ እስራኤለት ኡባይ ባንታ ኦላንቾት ባቃትዳይሳ፥ ሳኦልነ እያ ናይት ሀይቅዳይሳ በእዳ ዎደ ባንታ ካታማታ አግድ ባቃትዶሶና። ፍልስፄመት ይድ ሄ ካታማታን ደእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Zangaaran de7iya Isra7eeleti ubbay banta olanchoti baqatidaysa, Saa7olinne iya nayti hayqidaysa be7ida wode banta katamata aggidi baqatidosona. Filisxeemeti yidi he katamatan de7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሸለቆው ውስጥ የነበሩት እስራኤላውያን ሁሉ ሰራዊቱ እንደ ሸሸ፣ ሳኦልና ልጆቹም እንደ ሞቱ ባዩ ጊዜ ከተሞቻቸውን ለቅቀው ሸሹ፤ ፍልስጥኤማውያንም መጥተው ከተሞቹን ያዙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በኢይዝራኤል በሸለቆው ይኖሩ የነበሩት እስራኤላውያን ሠራዊቱ እንደ ሸሸ፥ ሳኦልና ልጆቹም እንደ ሞቱ በሰሙ ጊዜ ከተሞቻቸውን ለቀው ሸሹ፤ ፍልስጥኤማውያንም መጥተው ከተሞቻቸውን ያዙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ ለሰ ዝነበሩ ዅሎም ሰብ እስራኤል፥ ሰራዊቶም ከም ዝሃደሙ፥ ሳኦልን ደቁን ድማ ኸም ዝሞቱ ምስ ረአዩ፥ ከተማታቶም ሓዲጎም ሃደሙ፤ ፍልስጥኤማውያን ከዓ መፂኦም ተቐመጥወን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኣብ ለሰ ዝነበሩ ዂሎም ሰብ እስራኤል ከኣ ከም ዝሀደሙ፡ ሳኦልን ደቁን ድማ ከም ዝሞቱ ምስ ረኣዩ፡ ከተማታቶም ሐዲጎም ሀደሙ፡ ፍልስጥኤማውያን ከኣ መጺኦም ተቐመጥወን። |