1 Chronicles 10:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብቲ ስንጭሮ ዝነበሩ ኵሎም ሰብ እስራኤል ከኣ ከም ዝሃደሙን ሳኦልን ደቁን ከም ዝሞቱ ምስ ረኣዩ፡ ከተማታቶም ሓዲጎም ሃደሙ። ፍልስጥኤማውያን ድማ መጺኦም ኣብኣ ተቐመጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሸ​ለ​ቆ​ውም የነ​በ​ሩት የእ​ስ​ራ​ኤል ሰዎች ሁሉ እስ​ራ​ኤል እንደ ሸሹ፥ ሳኦ​ልና ልጆ​ቹም እንደ ሞቱ ባዩ ጊዜ ከተ​ሞ​ቻ​ቸ​ውን ለቅ​ቀው ሸሹ፤ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም መጥ​ተው ተቀ​መ​ጡ​ባ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሸለቆውም የነበሩት የእስራኤል ሰዎች ሁሉ እንደ ሸሹ፥ ሳኦልና ልጆቹም እንደ ሞቱ ባዩ ጊዜ ከተሞቻቸውን ለቅቀው ሸሹ፤ ፍልስጥኤማውያንም መጥተው ተቀመጡባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሸለቆውም የነበሩት የእስራኤል ሰዎች ሁሉ ሠራዊቱ እንደ ሸሸ፥ ሳኦልና ልጆቹም እንደሞቱ ባዩ ጊዜ ከተሞቻቸውን ለቅቀው ሸሹ፤ ፍልስጥኤማውያንም መጥተው ተቀመጡባቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎምባን ደእያ እስራኤልያ አሳቱ ኡባይ ባረንቱ ኦላንቻቱ ባቃቴዳዋነ ሳኦልነ አ ናናይ ሀይቄዳዋ ስሰዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱካ ባረንቱ ካታማቱዋ አጊደ ባቃቴድኖ። ባቃትና ፕልስጼማ አሳቱ ዪደ፥ ሄ ካታማቱዋን ደኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Wombban de'iyaa Israa'eeliyaa asatuu ubbay barenttu olanchchatuu bak'ateeddawaanne Saa'oolinne Aa naanay hayk'k'eeddawaa siseedda wode, unttunttukka barenttu katamatuwaa aggiide bak'atteedino. Bak'atina Piliss's'eema asatuu yiide, he katamatuwaan de'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Zullezan de7iza Isra7eele asati ubbay bantta olanchchati baqatidayssa, Sa7oolinne iza nayti hayqqidayssa be7idi isttika bantta katamata aggidi gangida; Filisxeeme asati yiidi he katamata oykkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዙሌዛን ዴኢዛ ኢስራኤሌ ኣሳቲ ኡባይ ባንታ ኦላንቻቲ ባቃቲዳይሳ፥ ሳኦሊኔ ኢዛ ናይቲ ሃይቂዳይሳ ቤኢዲ ኢስቲካ ባንታ ካታማታ ኣጊዲ ጋንጊዳ፤ ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ዪዲ ሄ ካታማታ ኦይኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዛንጋራን ደእያ እስራኤለት ኡባይ ባንታ ኦላንቾት ባቃትዳይሳ፥ ሳኦልነ እያ ናይት ሀይቅዳይሳ በእዳ ዎደ ባንታ ካታማታ አግድ ባቃትዶሶና። ፍልስፄመት ይድ ሄ ካታማታን ደእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Zangaaran de7iya Isra7eeleti ubbay banta olanchoti baqatidaysa, Saa7olinne iya nayti hayqidaysa be7ida wode banta katamata aggidi baqatidosona. Filisxeemeti yidi he katamatan de7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሸለቆው ውስጥ የነበሩት እስራኤላውያን ሁሉ ሰራዊቱ እንደ ሸሸ፣ ሳኦልና ልጆቹም እንደ ሞቱ ባዩ ጊዜ ከተሞቻቸውን ለቅቀው ሸሹ፤ ፍልስጥኤማውያንም መጥተው ከተሞቹን ያዙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በኢይዝራኤል በሸለቆው ይኖሩ የነበሩት እስራኤላውያን ሠራዊቱ እንደ ሸሸ፥ ሳኦልና ልጆቹም እንደ ሞቱ በሰሙ ጊዜ ከተሞቻቸውን ለቀው ሸሹ፤ ፍልስጥኤማውያንም መጥተው ከተሞቻቸውን ያዙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣብ ለሰ ዝነበሩ ዅሎም ሰብ እስራኤል፥ ሰራዊቶም ከም ዝሃደሙ፥ ሳኦልን ደቁን ድማ ኸም ዝሞቱ ምስ ረአዩ፥ ከተማታቶም ሓዲጎም ሃደሙ፤ ፍልስጥኤማውያን ከዓ መፂኦም ተቐመጥወን።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ኣብ ለሰ ዝነበሩ ዂሎም ሰብ እስራኤል ከኣ ከም ዝሀደሙ፡ ሳኦልን ደቁን ድማ ከም ዝሞቱ ምስ ረኣዩ፡ ከተማታቶም ሐዲጎም ሀደሙ፡ ፍልስጥኤማውያን ከኣ መጺኦም ተቐመጥወን።