1 Chronicles 10:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፍልስጥኤማውያን ድማ ምስ እስራኤል ተዋግኡ። ሰብ እስራኤል ድማ ኣብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ሃዲሞም ኣብ ኣኽራን ጊልቦኣ ተቐቲሎም ወደቑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ወራት ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ከእ​ስ​ራ​ኤል ጋር ተዋጉ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ሰዎች ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ፊት ሸሹ፥ ተወ​ግ​ተ​ውም በጌ​ላ​ቡሄ ተራራ ላይ ወደቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፍልስጥኤማውያንም ከእስራኤል ጋር ተዋጉ፤ የእስራኤልም ሰዎች ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፥ ተወግተውም በጊልቦአ ተራራ ላይ ወደቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፍልስጥኤማውያንም ከእስራኤል ጋር ተዋጉ፤ የእስራኤልም ሰዎች ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፥ ተወግተውም በጊልቦዓ ተራራ ላይ ወደቁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፕልስጼማ አሳቱ እስራኤልያ አሳቱዋና ኦለቴድኖ። እስራኤልያ አሳቱ ፕልስጼማ አሳቱዋ ስንፐ ባቃቴድኖ። ዳሮ እስራኤላቱ ግልቦአ ደርያን ሀይቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Piliss's'eema asatuu Israa'eeliyaa asatuwaana oletteeddino. Israa'eeliyaa asatuu Piliss's'eema asatuwaa sintsaappe bak'atteedino. Daro Israa'eelatuu Gilbboo'a Deriyan hayk'k'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Filisxeeme asati Isra7eele asatara olettida; Isra7eele asati Filisxeeme asata sinththafe baqatida; Isra7eeletappe daroti Gilbo7a zuma hu7en hayqqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ኢስራኤሌ ኣሳታራ ኦሌቲዳ፤ ኢስራኤሌ ኣሳቲ ፊሊስጼሜ ኣሳታ ሲንፌ ባቃቲዳ፤ ኢስራኤሌታፔ ዳሮቲ ጊልቦኣ ዙማ ሁኤን ሃይቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፍልስፄመት እስራኤለ አሳራ ኦለትዶሶና። እስራኤለት ፍልስፄመታ ስንፈ ባቃትዶሶና። ሄ ዎደ ዳሮ እስራኤለ አሳይ ግልቦአ ደርያ ቦላ ሀይቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Filisxeemeti Isra7eele asaara oletidosona. Isra7eeleti Filisxeemeta sinthafe baqatidosona. He wode daro Isra7eele asay Gilbo7a deriya bolla hayqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህ በኋላ ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን መውጋት ጀመሩ፤ እስራኤላውያንም ከፊታቸው ሸሹ፤ ብዙዎች በጊልቦዓ ተራራ ላይ ሞቱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፍልስጥኤማውያን መጥተው በእስራኤላውያን ላይ አደጋ ጣሉ፤ እስራኤላውያንም ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤ በዚያም ጦርነት በጊልቦዓ ተራራ ላይ ብዙ እስራኤላውያን ተገደሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፍልስጥኤማውያን ድማ ምስ ደቂ እስራኤል ተዋግኡ፤ ሰብ እስራኤል ከዓ ኻብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ሃደሙ። ብዙሓት ድማ ተወጊኦም ኣብ እምባ ጊልቦዓ ተቐተሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ፍልስጥኤማውያን ድማ ምስ እስራኤል ተዋግኡ፡ እቶም ሰብ እስራኤል ከኣ ካብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ሀደሙ፡ ተወጊኦም ድማ ኣብ ከረን ጊልባዓ ወደቑ።