1 Chronicles 27:2
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለእያንዳንዱም ወር የቡድን መሪ የነበሩት ስማቸው ከዚህ በታች የተዘረዘረው ነው፦ በመጀመሪያው ወር በአንደኛው ክፍል የበላይ የሆነው የዛብዲኤል ልጅ ያሾብዓም ነበር፤ በእርሱም ክፍል ኻያ አራት ሺህ ተረኞች ነበሩ፤ እርሱም የይሁዳ ነገድ ክፍል የሆነው የፋሬስ ጐሣ አባል ነበር። በሁለተኛው ወር ክፍል ላይ የበላይ የነበረው አሖሓዊው ዶዳይ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ኻያ አራት ሺህ ተረኞች ነበሩ፤ ሚቅሎትም የእርሱ ምክትል ነበር። በሦስተኛው ወር ሦስተኛው የሠራዊት አለቃ የካህኑ የዮዳሄ ልጅ በናያ ነበር፤ በእርሱም ክፍል ኻያ አራት ሺህ ተረኞች ነበሩ ይህ በናያ በሠላሳው መካከል ኀያል ሆኖ የሠላሳው አለቃ ነበረ። ልጁ ዓሚዛባድ የክፍሉ አዛዥ ነበር። በአራተኛው ወር በአራተኛው ክፍል የበላይ የሆነው የኢዮአብ ወንድም ዐሣሄል ነበር። ልጁም ዜባድያ የእርሱ ተተኪ ሆነ። በእርሱም ክፍል ኻያ አራት ሺህ ተረኞች ነበሩ። በአምስተኛው ወር፥ በአምስተኛው ክፍል የበላይ ይጅሃራዊው ሻምሁት ነበር፤ በእርሱም ክፍል ኻያ አራት ሺህ ተረኞች ነበሩ። በስድስተኛው ወር፥ በስድስተኛው ክፍል የበላይ ተቆዓዊው የዒቄሽ ልጅ ዒራ ነበር፤ በእርሱም ክፍል ኻያ አራት ሺህ ተረኞች ነበሩ። በሰባተኛው ወር፥ በሰባተኛው ክፍል የበላይ ከኤፍሬም ነገድ ፐሎናዊ የሆነው ሔሌጽ ነበር፤ በእርሱም ክፍል ኻያ አራት ሺህ ተረኞች ነበሩ። በስምንተኛው ወር፥ በስምንተኛው ክፍል የበላይ የሑሻ ተወላጅ የነበረው ሲበካይ ነበር፤ እርሱም የይሁዳ ነገድ ከነበረው ከዛራ ዘር ነበር። በእርሱም ክፍል ኻያ አራት ሺህ ተረኞች ነበሩ። በዘጠነኛው ወር፥ በዘጠነኛው ክፍል የበላይ ከብንያም ነገድ የነበረው ዓናቶታዊው አቢዔዜር ነበር፤ በእርሱም ክፍል ኻያ አራት ሺህ ተረኞች ነበሩ። በዐሥረኛው ወር፥ በዐሥረኛው ክፍል የበላይ ከዛራ ነገድ የነጦፋ ተወላጅ የሆነው ማሕራይ ነበር፤ በእርሱም ክፍል ኻያ አራት ሺህ ተረኞች ነበሩ። በዐሥራ አንደኛው ወር፥ በዐሥራ አንደኛው ክፍል የበላይ ከኤፍሬም ተወላጅ ነገድ የጆርቶን ተወላጅ በናያ ነበር፤ በእርሱም ክፍል ኻያ አራት ሺህ ተረኞች ነበሩ። በዐሥራ ሁለተኛው ወር በዐሥራ ሁለተኛው ክፍል የበላይ የዖትኒኤል ጐሣ የነጦፋ ተወላጅ የነበረው ሔልዳይ ነበር። በእርሱም ክፍል ኻያ አራት ሺህ ተረኞች ነበሩ።
What Does This Mean?
This verse from 1 Chronicles lists Jashobeam as the leader of the first group of men for the first month. Each group, including his, consisted of 24,000 men. The text is providing a detailed account of military organization.
Explained for Children
Imagine you have a big group of friends divided into smaller teams. Each team has a leader and the same number of people. This verse is talking about one of those teams and its leader, Jashobeam.
Historical Background
1 Chronicles was written after the exile, likely between 538-458 B.C., by a priestly author. The audience was the returned exiles who needed to re-establish their religious and social structures. This verse is part of a larger list detailing the organization of the Israelite army.
Living It Out Today
In modern times, we can see this as a model for leadership and organization. For example, a school might organize its student body into groups, each with a leader, to manage school events or projects efficiently.
Topics
leadershiporganizationmilitaryadministrationserviceteams
Related Verses
Frequently Asked Questions
Who was Jashobeam?
Jashobeam was a military leader in the army of Israel. He led the first group of men in the monthly rotation of service described in 1 Chronicles 27.
What was the purpose of organizing the army into groups?
Organizing the army into groups helped manage a large number of soldiers efficiently, ensuring that there were always enough men available for service while others could rest or attend to other duties.
How does the number 24,000 relate to the organization?
The number 24,000 likely represented the optimal size for a manageable group of soldiers, allowing for effective leadership and coordination within each group.
What can we learn from this verse about leadership?
This verse teaches that effective leadership involves organizing people into manageable groups with clear roles and responsibilities, which can help in maintaining order and achieving collective goals.
Compare 1 Chronicles 27:2 across all translations →