bible
ra
🌐 Language
English
Español
Français
Deutsch
Português
Italiano
Nederlands
Русский
中文
日本語
한국어
العربية
Türkçe
Tiếng Việt
ไทย
Indonesia
All Languages
Home
/
Amharic
/
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year
/
Psalms 121
Psalms 121
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year
1
የዕርገት መዝሙር። ዐይኖቼን ወደ ተራሮቹ አነሣሁ፥ ረዳቴ ከወዴት ይምጣ?
2
ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከጌታ ዘንድ ነው።
3
እግርህ እንዲናወጥ አይፈቅድም፥ የሚጠብቅህም አይተኛም።
4
እነሆ፥ የእስራኤል ጠባቂ አይተኛም አያንቀላፋምም።
5
ጌታ ጠባቂህ ነው፥ ጌታ በቀኝ እጅህ በኩል ይጋርድሃል።
6
ፀሐይ በቀን አይመታህም፥ ጨረቃም በሌሊት እንዲሁ።
7
ጌታ ከክፉ ሁሉ ይጠብቅሃል፥ ነፍስህንም ይጠብቃታል።
8
ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለዓለም ጌታ መውጣትህንና መግባትህን ይጠብቃል።
← Chapter 120
Chapter 122 →