Proverbs 24:56
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በአባቱ የሚሥቅ፥ የእናቱንም እርጅና የሚያክፋፋ ዐይንን የሸለቆ ቍራዎች ያወልቁታል፥ የአሞራዎች ግልገሎችም ይበሉታል።
Compare Proverbs 24:56 across all translations →
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))