Joshua 24:34
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የዚያን ጊዜ የእስራኤል ልጆች የእግዚአብሔርን ታቦት ከእነርሱ ጋር ይዘዋት ሄዱ። ፊንሐስም እስከ ሞተና በቦታቸው በጊብዓት እስከ ቀበሩት ድረስ በአባቱ በአልዓዛር ፋንታ ሊቀ ካህናት ሆነ።
Compare Joshua 24:34 across all translations →