1 Kings 21:42
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያም ነቢይ፥ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ እርም ያልሁትን፥ ሞትም የሚገባውን ሰው ከእጅህ አውጥተሃልና፥ ነፍስህ በነፍሱ ፋንታ፥ ሕዝብህም በሕዝቡ ፋንታ ይሆናሉ” አለው።
Compare 1 Kings 21:42 across all translations →