1 Kings 21:40
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዚህም በኋላ አገልጋይህ ወዲህና ወዲያ ሲመለከት ጠፋ” አለው። የእስራኤልም ንጉሥ፥ “ፍርድህ እንዲሁ ይሆናል፤ አንተ ፈርደኸዋል” አለው።
Compare 1 Kings 21:40 across all translations →
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))