1 Kings 21:37
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግሞም ሌላ ሰው አግኝቶ፥ “ግደለኝ” አለው። ሰውዬውም መታው በመምታቱም አቈሰለው።
Compare 1 Kings 21:37 across all translations →
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))