1 Kings 21:36
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱም፥ “የእግዚአብሔርን ቃል መስማት እንቢ ብለሃልና እነሆ፥ ከእኔ ተለይተህ በሄድህ ጊዜ አንበሳ ይገድልሃል” አለው። ከእርሱም ተለይቶ በሄደ ጊዜ አንበሳ አግኝቶ ገደለው።
Compare 1 Kings 21:36 across all translations →