1 Kings 21:32
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወገባቸውንም በማቅ ታጠቁ፤ በራሳቸውም ገመድ ጠመጠሙ፤ ወደ እስራኤልም ንጉሥ ገብተው፥ “ባሪያህ ወልደ አዴር፦ ሰውነታችንን አድነን አለህ” አሉት። እርሱም፥ “ገና በሕይወት አለን? ወንድሜ ነው” አለ።
Compare 1 Kings 21:32 across all translations →