1 Kings 21:30
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የቀሩትም ወደ አፌቅ ወደ ከተማዪቱ ውስጥ ሸሹ፤ ቅጥሩም በቀሩት በሃያ ሰባት ሺህ ሰዎች ላይ ወደቀ። ወልደ አዴርም ሸሽቶ ወደ ከተማዪቱ ወደ እልፍኙ ውስጥ ገባ።
Compare 1 Kings 21:30 across all translations →
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))